ፍቅሬ ጋንቻ

ፍቅሬ ጋንቻ፣ የእርሻ ሚኒስቴር ባልደረባ፣ የቀበሌ ሊቀ መንበርና የመኢሶን አባል ነበር። በኢሕአፓ ገዳይ ቡድን መጋቢት 5 ቀን፣ 1969 ዓ.ም. ደብረ ማርቆስ ከተማ ተገደለ።

 

Scroll to Top