ደጀኔ ካሴ
ደጀኔ ካሴ የመኢሶን ታጋይ የሆነው ደጀኔ፣ በጎንደር ከተማ በሕዝብ ድርጅት ጉዳይ ጊዜያዊ ጽ/ቤት ይሠራ በነበረበት ወቅት በጥር ወር 1970 ዓ.ም. […]
ደጀኔ ካሴ የመኢሶን ታጋይ የሆነው ደጀኔ፣ በጎንደር ከተማ በሕዝብ ድርጅት ጉዳይ ጊዜያዊ ጽ/ቤት ይሠራ በነበረበት ወቅት በጥር ወር 1970 ዓ.ም. […]
ሰንበታ ዋቅጅራ ሰንበታ ዋቅጅራ በወለጋ ክፍለ አገር ተወለደ። የ2ኛ ደረጃ ትምህርቱን ካጠናቀቀ በኋላ በኮተቤ የመምህራን ማሠልጠኛ ኮሌጅ ትምህርቱን ተከታተለ። ከዚያም
ገመቹ ለሙ ገመቹ ለሙ በወለጋ ክፍለ አገር ፣ በሆሮ ጉድሩ አውራጃ፣ ጊዳ ወረዳ፣ ለቡ በምትባል ቀበሌ ከአርሶ አደር ቤተሰብ ተወለደ።
ከበደ ቦረና ከበደ ቦረና በወለጋ ክፍለ አገር በሆሮ ጉዱሩ አውራጃ በአቢ ደንጎሮ ወረዳ ተወለደ። የአንደኛ ደረጃ ትምህርቱን ያጠናቀቀው በሻንቡ ከተማ
ከድር መሐመድ (ዶ/ር) ዶ/ር ከድር መሐመድ፣ ኢሉባቡር ጎሬ አውራጃ፣ በአሌ ወረዳ፣ ቀድሞው ቆንሲል ሜዳ በሚባለው አሁን ኩንዲና ጋጊ ቀበሌ፣ ልዩ
ተስፋዬ ታደሰ ተስፋየ ታደሰ፣ ከፍተኛ ትምህርቱን የተከታተለው በመጀመሪያ በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርሲት ነበር። ሆኖም፡ በጊዜው በመፋፋም ላይ በነበረው የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች
መክሊት ግርማ መክሊት ግርማ፣ ወጣት ተማሪ ነበረች። በጅባትና ሜጫ አውራጃ የሕዝብ ድርጅት ጉዳይ ጊዜያዊ ጽ/ቤት ውስጥ የአስፋው ሽፈራው ረዳት ባልደረባ
ኩመላ ካሮርሳ ኩመላ ካሮርሳ በጅባትና ሜጫ አውራጃ የሕዝብ ድርጅት ጉዳይ ጊዜያዊ ጽ/ቤት ያገለግል የነበረ የመኢሶን ጓድ ነበር። በ1969 ዓ.ም. ነሐሴ
አሰፋ ነመራ አሰፋ ነመራ በወለጋ ከፍለ አገር በነቀምት አውራጃ ዲጋ ወረዳ ቤንዲ በምትባል መንደር በ1941 ዓ/ም ተወለደ። የአንደኛ ደረጃ ትምህሩቱን
ለማ ፊዳ ለማ ፊዳ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ትምህርቱን ይከታተል የነበረ የመኢሶን አባል ነበር። በ1969 ዓ.ም. ነሐሴ ወር፣ መኢሶን የትግል ለውጥ