ደሳለኝ (ኮሎኔል፣ ለጊዜው የአባት ስም ያልታወቀ)
ደሳለኝ (ኮሎኔል፣ ለጊዜው የአባት ስም ያልታወቀ) ኮለኔል ደሳለኝ፣ በ1969 ዓ.ም. ሶማልያ ኢትዮጵያን ስትወር በ5ኛ ሚሊሺያ ክፍለ ጦር ውስጥ የብርጌድ አዛዥ […]
ደሳለኝ (ኮሎኔል፣ ለጊዜው የአባት ስም ያልታወቀ) ኮለኔል ደሳለኝ፣ በ1969 ዓ.ም. ሶማልያ ኢትዮጵያን ስትወር በ5ኛ ሚሊሺያ ክፍለ ጦር ውስጥ የብርጌድ አዛዥ […]
አየለ ቁሜ አየለ ቁሜ፣ ጎንደር፣ ማክሰኝት ከተማ ተወለደ። የ2ኛ ደረጃ ትምህርቱን በከፍተኛ ማእረግ ያለፈ ጎበዝ ተማሪ ነበር። በመቀጠልም በቀዳማዊ ኃይለ
ብርሃኑ (ለጊዜው የአባቱን ስም ማግኘት ያልተቻለ) ብርሃኑ፣ በ1970 ዓ.ም. አጋማሽ በጎንደር ክፍለ አገር የአውራጃ አስተዳዳሪ በነበረው ገብረሕይወት በተባለ የደርግ አባል
ማሬ በላይ ማሬ በላይ የተወለደው ጎንደር ጭልጋ ነው። በጎንደር ከተማ የፋሲለደስ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪ ነበር። ቀጥሎም በደባርቅ የሕዝብ
በየነ (ለጊዜው የአባቱን ስም ማግኘት ያልተቻለ) በሁመራ የሕዝብ ድርጅት ጊዜያዊ ጽ/ቤት ይሠራ የነበረ፣ በኅዳር ወር 1970 ዓ.ም. የሁመራ ከተማ በኢዲዩ
መለሰ መልካሙ መለሰ የተወለደው ወለጋ ነው። በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሁለት ዓመት ከተማረ በኋላ ፣ በግብርና ሚኒስቴር ስር በሁመራ ከተማ በጊዜያዊነት
አግዳጁ ገብሩ አግዳጁ የተወለደው ጎንደር ከተማ ነው። የፋሲለደስ ትምህርት ቤት ተማሪዎች ማህበር ሊቀመንበር ነበር። አሥራ አንደኛ ክፍል አጠናቅቆ ወደ አሥራ
መኮንን ጆቴ (ዶ/ር) የዶክተር መኮንን ጆቴ የትውልድ ቦታ ስሬ፣ ወለጋ ሲሆን፣ የአንደኛ ደረጃ ትምህርቱን በሻምቡ ከተማ ካጠናቀቀ በኋላ በ1953 ዓ.ም.
ደረጀ መኮንን ደረጀ መኮንን ከ1969 ዓ.ም. ጀምሮ ጎንደር የሕዝብ ድርጅት ጊዜያዊ ጽሕፈት ቤት የሚያገለግል የመኢሶን ጓድ ነበር። መኢሶን የትግል ስልት
ሰይድ አበራ ሰይድ አበራ፣ በጎንደር የሕዝብ ድርጅት ጉዳይ ጊዜያዊ ጽ/ቤት ባልደረባ የነበረ፣ ጥቅምት 4 ቀን 1970 ዓ.ም. በደርግ አባልና የጎንደር